ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ 2014 . የመጀመሪያ 6 ወር የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ጥር 13/2014 ዓ.ም አካህዷል፡፡

6 ወራት የሥራ እቅድ አፈጻጸሙን የመሩት የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዝዳንት / ጴጥሮስ / ጊዮርጊስ ሲሆኑ የምርምር እና ማህበረሰብ አገልግሎት / ፕሬዝዳንት / ቤት ዘርፍ ፤የአካዳሚክ ጉዳዮች / ፕሬዝዳንት / ቤት ዘርፍ የቢዝነስ እና ልማት አገልግሎት / ፕሬዝዳንት / ቤት ዘርፍ የአስተዳደር እና የተማሪዎች አገልግሎት / ፕሬዝዳንት / ቤት ዘርፍ የስትራቴጅክ አጋርነት እና የዉጭ ግንኙነት / / / ቤት ዘርፍ ዉስጥ ያሉ ዳይሬክተሮች፣ኮሌጅ ዲኖች፤ምክትል ዲኖች፤ት / ክፍል ኃላፊዎች የተገኙበት ሲሆን በሁሉም ዘርፎች የተጠናከረ ሪፖርት ቀርቦ ዉይይት ተደርጓል፡፡

ፕሬዝዳንቱ አክለዉም ለቀጣይ ስድስት ወራት ዕቅድ ላይ ለሁሉም የሥራ ዘርፎች አቅጣጫ አስቀምጠዋል፡፡